Wednesday 17 May 2017

ይድረስ ለአረናው አብረሀ ደስታ:- አብረሀ ደስታ አንተን ስንወድህ ትግሬ ሆነህ ፣ ቴድሮስ አድኃኖምን ስንቃወመው ለምን በትግሬነቱ? – ካሳሁን ይልማ



ሕዝብ ላንተ አክብሮትና ፍቅር የሰጠው ያንተን ዘር ቆጥሮ አይደለም፤ ለሀገርህ እና ሕዝብህ መብት ተሟጋች ነህ ብሎ እንጂ። አንተ ግን ዛሬ ዘረኝነትን፣ የሰብአዊ መብት ጥሰትን፣ ግፍን፣ ውሸትን... ሲዘሩ ለነበሩት ቴድሮስ ጥብቅና ቆመህ ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ደግፉ ትለናለህ። የሚቃወሙትን "ዘረኛ" ትላለህ።"ፓርቲና ግለሰብ ለዩ" ብለህ የፖለቲካ ሀሁ ልታስተምረን ትወተረተራለህ። ፓርቲ በሰው የተፈጠረ ሳይሆን ከሰማይ የወረደ ይመስል።ህወሓትን ከእነ ቴድሮስ፣ አባይ ፀሐዬ፣ ስዩም መስፍን፣ አባይ ወልዱ፣ ሳሞራ፣ ስብሐት ነጋ ፣ ... ስንለያየው ምን ይፈጠራል? እስኪ ንገረን:: ፓርቲው ምን ተብሎ ይጠራ? እነሱስ?

(ኢሳት ዜና - May 17, 2017)

(ኢሳት ዜና - May 17, 2017)
— አርበኞች ግንቦት 7 ተጨማሪ ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታወቀ። ግንቦት 7 ቀን ከለሊቱ 8:55 ደቂቃ ላይ በደቡብ ጎንደር፣ በሊቦ ከምከም ወረዳ፣ በጣራ ገዳ አካባቢ በነበሩ የህወሃት/ኢህአዴግ ሰራዊት አባላት ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመፈጸም ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
— የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች በድንገት ወደ ህወሃት/ኢህአዴግ ሰራዊት ምሽግ ውስጥ በመግባት 8 ወታደሮች መግደላቸውን እና አንድ ወታደር ማቁሰላቸውን ገልጸዋል። በዚያኑ ቀን ረፋዱ ላይ በተደረገ ውጊያ ደግሞ 5 ወታደሮች መግደላቸውን ገልጸዋል።
— ህወሃት/ኢህአዴግ በደንብ አስከባሪ ስም ያሰለጠናቸውን መረጃ ሰብሳቢዎች ሊያስመርቅ ነው።
— ሌሎችም ዜናዎች...

Thursday 4 May 2017

በወገኖቻችን ላይ በሕወሃት እና ደጋፊዎቹ የሚፈጸመውን ግፍ፣ ሰቆቃና ወንጀል በአለም አቀፍ ስለመመዝገብና ማስረጃ ስለመያዝ አስፍላጊነት (በሙሉቀን ገበየው)
-
ባልፉት 26 ዓመታት በላይ ሕወሃትና ደጋፊዎቹ በኢትዮጲያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትና እየፈጸሙት ያሉት በደል፣ ግፍና ስቃይ ስፍር ቁጥር የለውም። የሰው ልጅ በወገኑ ላይ እንዲህ ያለ ጭካኔ መፈጸሙን መስማት ለማመን ይከብዳል። ይህ ወንጀላቸው ግድያን፣ እስራትን፣ ግርፋትን፣
ማፍናቀልን፣ከስራ ማባረርን፣ ማስቃየትን (የአካል፣የአእምሮ፣ የስሜት፣ የገንዝብ/ንብርት የመሳስሉትን) በዘር ማጽዳትና ሌላውንም ይጨምራል።
-
በዚህ ስቃይ ያለፉ ወግኖቻችን፡ በቃልና በጽሁፍ የሚያቀርቡትን ማስረጃዎች መስማት እጅጉን አደርጎ ይረብሻል፤ ይዘገንናልም። ይህን ወንጅል የሚፈጽሙት ወንጅለኞች በህይውት ያሉና፣ በስልጣን ላይ የተቀመጡ፤ አሁንም እጥፍ ድርብ ሰቆቃን የሚፈጽሙ ናቸው።
-
ይህን አስከፊ ወንጀል ለመመዝገብና ለማስረጃነት ለመያዝ የሞከሩ ድርጅቶችና ግልሰቦች ቢኖሩም፤ ስፋትና ጥልቀት ባለው አብዛኛውን ሰቆቃ ለማስረጃነት መዝግቦ በቀጣይነት፤ እንዲሁም ኢትዮጲያውያን በቀላሉ ሊመዘግቡት በሚችል መልኩ የተዘጋጁ አይደለም። ይህም በሚደርሰው ጫናና በተለያዩ ምክንያቶች ነው።
-
የቀድምው የኢትዮጲያ ሰበአዊ መብት ጉባኤ (ኢሰመጉ በፕሮፌሰር መስፍን የተመሰረተው) እና በወጣቱ ጸሃፊ ሙሉቀን ተስፋሁን በአማራ ወጎኖች ላይ የደረሰውን እንግልትና ስቃይ በመጽሃፉ ማስፈሩ የሚጠቀሱ መልካም ማስረጃ የማኖር ስራዎች ነበሩ።
-
አሁን ያለንበት ዘመን የመረጃ ዘመን ነው። መረጃ በቀላሉ የሚምዘገብበት፣ የሚሰራጭበት ለሌላም ጊዜ ማስቀመጥ
የሚቻልበት ዘመን ነው። ባልፉት 2 አምታት እንኳ በማህበራዊ ሚዲያ የቀረቡ አንዳንድ ሰቆቃዎችን ለማየት፣ ለማንበብ ችልናል። በተደራጀ፣ ቀለል ባል መልክ፣ ሁሉም ሊያየውና በማስረጃ ሊመዘግብ የሚያስችል አለምአቀፋዊ መዝገብ (electronic) ያስፈልገናል።
-
ሳይመን ዊዘንታሃል የሚባል በናዚ የስቅይ ማጎሪያ ቤት (Holocaust) የተሰቃየና በኋላም ናዚዎችን በማደን (ማሳደድ) እና በመከታተል፣ ማስረጃ ያኖረ አይሁዳዊ ታዋቂ ጸሃፊ ነበር። ሳይመን በወግኖቹ ላይ ሰቆቃ የፈጸሙትን የናዚ ወንጅለኞችን ማስረጃ በማሰባሰብና በመከታተል ብዙ ወንጅለኞችን ከሁለትኛው የአለም ጦርነት በኋላ ለፍርድ ያቀረበ በአይሁዳዊውያን ላይ የደረሰውን ሰቆቃ የሚመዘግብ ማእከል በቪያና 1961 (እአአ) የመሰረተ ታላቅ ሰው ነበር። የሱ ስራዎች ብዙ ናዚዎችን በህይወታቸው እረፍት የነሳና ለፍርድ ያቀረበ ስው ነበር።
-
እኛም ኢትዮጲያውያን የተደራጀ፣ በቀላሉ ለመሰበስብ የሚያስችል፣ ማንኛውም ኢትዮጲያዊ የደረሰብትን፤ የተመለከተውን፣ ሌሎች ያሳወቁትን የሕውሃት ወንጀልን፤
ሊዝገብው የሚገባ አለማቀፋዊ ባሀረ-ማስረጃ መዝገብ ያስፈልገናል። እነዚህ የህወሃት ወንጀለኞች የትም ቢደበቁ፣ የሚፈጽሙት ወንጀል የማይረሳና ወደፊት እነርሱን በህግ ስር ለማቅርብ የሚረዳ መሆኑን ሊያውቁት ይገባል።
-
ስለዚህም፡ በአለም ላይ ያልችሁ ኢትዮጲያውያንና የኢትዮጲያን ወዳጆች ሁሉ፤ በመረጃ ቴክኖሎጂ እንዲሁም በህግ ሞያ (Information Technology and Law) እውቀቱና ልምዱ ያላችሁ፡ ይህን አለምአቀፋዊ ኢትዮጲያውያን ላይ የሚደርሰወን ወንጀል የሚመዘግብ ባህረ-መዝገብ (Data base, website) እንድታቋቁሙ ጥያቄ አቀርባለሁ። ለዚሁም በሚያስፈልገው መልክ (በምከር፣ በገንዝብ፣ በመሳስሉት) ለመርዳት ብዙዎቻችን ፍላጎቱ አለን።
-
እንዲህ ያል የመረጃ ማእከል በቀላሉ በይትኛውም የአለም ከፍል ያለ ኢትዮጲዊ የደረሰበትን፤ ያየውን ወይም የሰማውን መረጃ፣ ማስረጃ (የጹሁፍም ይሁን የድምጽ ወይም ምስል) እና ተገቢውን መረጃ በማን፤ የት፣ መቼ፣ ምን አይነት ስቃይ/በደል፣ የወንጀሉ ውጤትና ሊሎችንም መመዝገብ ያስችላል። ለወደፊቱም ማስረጃ ይሆናል።
-
ዘመናዊ Information Technology ምስጋና ይግባውና ባሁኑ ሰአት መረጃ በወያኔ ላይ ለመሰብሰብ እንደ ሳይመን ዊዘንተሃል ከአንዱ አለም ወደ ሌላ አለም መጓጓዝና መድከም የለብንም።
-
ምንም እንኳ ይህ ሃሳብ ቀለል ያለ ቢምስልም ወያኔ ላይ ለሚደረገው ትግል አስፈላጊና ጠቃሚም ነው። የዛሬ ባለስልጣኖች የነገ በፍርድ መንበር ተንበርካኪዊች እንዲሆኑ ያስችለናል።

Wednesday 3 May 2017

#Ethiopia :

#Ethiopia : ወጣቱ የስርአት ለውጥ ይፈልጋል።አናስመስል ።አናሾክሹክ ።የትውልዱ ክሽፈት የኛ የጥላቻ መርዝ መሆኑን መዘንጋት ከሃገር ክሕደት አይተናነስም። ኢትዮጵያዊነት ያሸንፋል ፍቅር ይገዛናል ካልን በጋራ ተያይዘን ልንታገል ይገባል። ከሃገራቸው ጉዳይ የሚገፉ ሰዎች ለውጡን ለማደናቀፍና ተቃራኒውን ጎራ ለማለምለም ግንባር ቀደም ናቸው ስለዚህ ሃገር ወዳዶችን አንግፋቸው። ስለውነት እንታገል አናስመስል።መምሰል ክፉ በሽታ ነው ።ያልሆኑትን ሆኖ ለመታየት መሞከር ዕውነተኛ ማንነትን ማጣት ከመሆኑም በተጨማሪ የተነቃለታ ትልቅ ኪሣራ ያስከትላል፡፡ ወገን የሚመስሉን ወገኖችም ቢሆኑ “ከጠላጥ ውሰድ ወደ ዘመድህ ዞረህ ጉረስ” የሚለውን ተረት አሳምረው ያውቁታል፡፡ ይህን አለማስተዋል የማታ ማታ ዋጋ ያስከፍላል ፤መሆንህ እንጂ፣ መምሰልህ፣ ከቶ ለኔ ምን ፋይዳ አለው፤ዓለምን ዓለም ያረጋት፣ መልክ ሳይሆን ማንነት ነው፥ የሚለውን ግጥም አለመዘንጋት ነው፡፡ሀገራችን ብዙ አስመሳዮችን አስተናግዳለች፡፡ ነገም ገና ብዙ ታስተናግዳለች፡፡ አስመስሎ ማደር ወይም አድርባይነት ጊዜያዊ ወረት ነው፡፡ ወረቱ ሲያልቅ “ጨዋታው ፈረሰ፣ ዳቦው ተቆረሰ” ማለት ግድ ይሆናል፡፡ የዚህ ዓይነት ጨዋታዎች ሲፈርሱ፤ በአፄ ኃይለሥላሴም፣ በደርግም፣ በኢህአዴግም ዘመን፣ ታዝበን አልፈናል፡፡ “ጠላትማ ምንጊዜም ጠላት ነው አስቀድሞ መቅጠፍ አሾክሻኪውን ነው”የሚለው ለረዥም ጊዜ ስንሰማ የኖርነው ቀረርቶ ነው።ወጣቱ የስርአት ለውጥ ይፈልጋል።

ለነፃነታችን በመርህ እንታገል!!

ወያኔዎች ስለሚፈፅሙት ወንጀል ማውራት ብቻ መፍትሔ አይሆንም፡፡ የችግሩን ፈጣሪ በሆኑ ግለሰቦች ላይ ግለሰብዓዊ የመረጃ ጥቃት መፈፅም አለብን፡፡ ፌስቡክ ላይ ሆነን ወያኔዎችን በመረጃ ከማጥቃ ውጭ ለነፃነት አስተዋጽኦ ማድረግ አይቻልም፡፡ ፌስቡክ ላይ ወያኔዎች የሚጠቁት በመረጃ ጦርነት ነው፡፡ ወንጀሎችን ብቻ ማውራት መፍትሔ አይሆንም፡፡ ወንጀለኞችን በግለስብ ደረጃ ማጥቃት አለብን፡፡
ከቻልክ በመሳሪያ መታገል ነው፡፡ ካልቻልክ ወያኔን በመረጃ ማጥቃት ነው፡፡ መረጃዎች ኃይል ናቸው እንጠቀምባቸው፡፡ ወያኔዎች እኮ ማህበራዊ ሚዲያውን እንደሚፈሩት በአደባባይ ተናግረዋል፡፡ ብዙ ብር አውጥተው የመረጃ ሰራዊት አደራጅተው እየዘመቱብን ነው፡፡ ለምን እኛስ አናደርገውም? 
ወያኔ የግለሰቦች ስብስብ ነው፡፡ በሚመሩት ግለሰቦች ላይ የመረጃ ዘመቻ ብናደርግ የኃይል ሚዛን እናዛባለን፡፡ ከዚህ ውጭ ፌስቦክ ላይ ተኩሰን አንገላቸው፡፡
የትጥቅ ትግሉ እንዲፋጠን የኃይል ሚዛን መዛባት አለበት፡፡ የኃይል ሚዛን የሚዛባው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡ መከፋፈል የሚፈጠረው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡ መፈረካከስ እና ብተና የሚፈጠረው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡
ትግል መርህ ነው በመርህ እንተባበር፡፡ መርሆዎቻችን ደግሞ የኢትዮጵያ የግዛት አንድነት አስጠብቀን፤ ዲሞክራሲያዊ የመንግሥት ስረዓት መፍጠር ነው፡፡ ስለዚህ እየተናበብን በተጠና መልኩ የወያኔን ተላላኪዎች ግላዊ መረጃዎች አደባባይ በማውጣት የራስ መተማመናቸውን በመሸርሸር እንዲበረከኩ ማድረግ እንችላለን፡፡ እንዲ ሸማቀቁ፣ እንዲያፈገፍጉ እና እንዲበተኑ እናደርጋለን፡፡
በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ እየተደረገ ያለውን የትጥቅ ትግል ፌስብክ ላይ ሆነን መደገፊ የምንችለው በመረጃ ዘመቻ ነው፡፡ "ወያኔ እከሌን ገደለው" እያሉ ማውራት ብቻ ጥቅም የለውም፡፡ ማነው የገደለው? ትዕዛዝ የሰጠው ማነው? የግልና የቤተሰብ ማህበራዊ ህይወቱ ምን ይመስላል? ከወያኔጋ ያለው የጥቅም ትስስሩ ምን ይመስላል? ብለን ወንጀላቸውን አደባባይ ማውጣት አለብን፡፡ ከፍተኛ የስነልቦና ቀውስ ይፈጥራል፡፡ ይህ ተፈጥሯዊ ነው ማንም ከስነልቦና ጫና አያመልጥም፡፡
ለህዝብ ጠላቶቹን በመረጃ ማሳወቃችን እንዲያገላቸው እና እንዲታገላቸው ያደርጋል፡፡ለምሳሌ ባህር ዳር የሚገለው እና የሚያስገድለው እኮ አባይ ፀሀዬ አይደለም፡፡ የሱን ትዛዝ ተቀብለው የሚፈፅሙት ላይ እናተኩር፡፡ ተባባሪዎች አሉ፤ እነሱ እነማን ናቸው? ኑሯቸው እንዴት ነው? በምንድን ነው የሚተዳደሩት? ብለን መጠየቅ እና መልስ መሻት ያስፈልጋል፡፡ 
ብዙዎቹ ወያኔዎች ሴሰኞች ናቸው የት ነው የሚሴስኑት? ሚስት ታወቃለች? ልጆችስ? ማንን ነው ያስገደሉት? የሟች ቤተሰቦች የልጃቸውን ገዳይ በግለሰብ ደረጃ ያውቃሉ ወይ? መልስ ልንስጣቸው የሚገቡ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
በህዝብ ላይ በቀጥታ ጥቃት በሚፈፅሙት ላይ መዝመት አለብን፡፡ የታችኛውን የወያኔ ፈፃሚዎች በማንበርከክ የላይኛውን ወያኔ ማንሳ፣ፍና ለጥቃት ማጋለጥ ይቻላል፡፡ እስከ መጨረሻው ለማሰናበት የነፃነት ኃይሎች አሉ፡፡ እና በመረጃ ጦርነት እናግዛቸው፡፡
ለነፃነታችን በመርህ እንታገል!!

በኮሎኔል ደመቀ ላይ መስክሮችን ለማሰማት ለግንቦት 28ና 29 ቀን 2009 ዓ.ም ተቀጠረ



በኮሎኔል ደመቀ ላይ መስክሮችን ለማሰማት ለግንቦት 28ና 29 ቀን 2009 ዓ.ም ተቀጠረ
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ዛሬ ሚያዚያ 24 ቀን 2009 ዓ.ም በሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዐማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ የኔነህ ስሜ መታየቱ ታውቋል፡፡ ጉዳዩን የያዙት የክልሉ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ያየህ ስሜ ኮሎኔል ደመቀን በማረሚያ ቤቱ ውስጥ እየደረሰባቸው ያለውን በደል መቆም አለመቆሙን ጠይቀዋቸዋል፡፡ በእግራቸው ላይ የገባውን ሰንሰለት መነሳት አለመነሳቱን ጠይቀው ማረሚያ ቤቱ ሰብአዊ ክብሩን በጠበቀ ሁኔታ እንዲይዙት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡
በግንቦት ወር ይቀርባሉ የተባሉት አብዛኛዎቹ ምስክሮች የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ከኹመራና ወልቃይት የሚመጡ ሰፋሪዎች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምስክሮቹ ቃላቸውን የሚሰጡት በሁለት ቀን እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ቁጥራቸውም 27 ናቸው ተብሏል፡፡ በኮሎኔል ደቀመ ላይ የተፈበረከው ክስ 165 ገጽ ሲሆን በእነ አቶ አታላይ ዛፌ ላይ ደግሞ 152 ገጽ ክስ እንደተሰጣቸው የሚታወስ ነው፡፡
በሌላ በኩል በወልቃይት የወረዳው ከፍተኛ ባለሥልጣን እና ባንዳ አቶ አቡሃይ ማሜ አዲግባ ላይ ገበሬዎችን ለማነጋገር የሄደ ቢሆንም ሕዝቡ ‹‹እኛ ዐማራ ነን ከዚህ በኋላ እንዳትመጣብን›› ብለው አባረውታል፡፡

No Tedros4 WHO

#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO