Wednesday 22 November 2017

(ኢሳት ዜና - November 22, 2017)

(ኢሳት ዜና - November 22, 2017)
— በቀንጢቻ (ጉጂ ዞን) የተቃውሞ ሰልፉ ቀጥሎ ውሏል። ከአካባቢው ቲታኒየም የሚባል ማእድን እየወጣ መንግስት ተጥቃሚ ሲሆን በአካባቢው ግን ምንም አይነት መሰረተ ልማት የለም።
— የሱማሌ ክልል ልዩ ሃይል አባላት በርካታ የኦሮሞ ተወላጆችን መግደላቸውን ተፈናቃዮች ገለጹ። "ሹፌሮችን ባረፉበት አልቤርጎ ነው ያረዷቸው፣ የተገደሉ ሰዎች በአንድ ጉድጓድ በዶዘር እየተገፉ ሲገቡ አይቻለው፣ የህወሃቱ ተወካይ ጉድጓዱን አስከፍቶ በአይኑ ተመልክቷል..."
— እስረኞች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀሩ። የወልቃይት የአማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና በአርበኞች ግንቦት 7 ስም የተከሰሱ እስረኞች በተሰጣቸው ቀጠሮ ፍርድ ቤት አልቀረቡም።
— ሌሎችም ዜናዎች...