Tuesday 3 November 2015

Patriatic G7 Fundrasing in Stockholm sweden

በሲዊድን ስቶኮሆንም አርበኞች ግንቦት 7 ያዘጋጀው የአገር አድንን የደጀንነት ጥሪ በደማቅ ሁኔታ በማከናወን የንቅናቄው ከፍተኛ አመራሮች አቶ አበበ ቦጋለ እና አቶ ቸኮል ጌታሁን ለታዳሚው በረሀ ያለው ትግል እና በውስጥም በውጭም ያለው ትግል ለታዲሚው ሰፊ ማብራሪ የሰጡ ሲሆን በስዊድን በድምቀት የተካሄደ የአገር አድን ጥሪ ለጨረታ የቀረበው ፎቶ በ 100 ሺህ የስዊድን ክሮነር ተሽጧል።

No comments:

Post a Comment