Tuesday 20 October 2015

የህዝብ አደራ የበላው ሞላ አስገዶም በጠና ታሞ ጦርሃይሎች ሆስፒታል ግብቶዋል

የህዝብ አደራ የበላው ሞላ  አስገዶም በጠና ታሞ  ጦርሃይሎች ሆስፒታል  ግብቶዋል
ህዝብን አደራ በልቶ አገር አድን ሃይሉን ከድቶ ወደ ወያኔ ካምፕ የገባው ሞላ አስገዶም በስነልቦናዊ እና አካላዊ ህመም መስቃየት ላይ በመሆኑ ጦርሀይሎች ሆስፒታል ገብቶ በከፍተኛ ህክምና እርዳታ ላይ እንደሚገኘ አግ7 ዜና አስታውቆዋል።
ለእኩይ አላማው አሳስቶ በጠላት እጅ ያስገባችው ታጋዮች እየተስጣችው ባለው የምርኮኞች ስልጠና ተፈላጊውን ውጤት ለማምጣት ካለመቻሉም ባሻገር ለስርአቱ መቆየት ስጋት ይሆናሉ በሚል ከህዝብ ተገለው እንዲቆዩ አስልጣኞች መናገራችውን ያልተረጋገጡ ምንጮች ጠቁመዋል።ሞላ
  • facebook
  • twitter
  • rss
  • print
  • bookmark
  • email

No comments:

Post a Comment