ህዝብን አደራ በልቶ አገር አድን ሃይሉን ከድቶ ወደ ወያኔ ካምፕ የገባው ሞላ አስገዶም በስነልቦናዊ እና አካላዊ ህመም መስቃየት ላይ በመሆኑ ጦርሀይሎች ሆስፒታል ገብቶ በከፍተኛ ህክምና እርዳታ ላይ እንደሚገኘ አግ7 ዜና አስታውቆዋል።
ለእኩይ አላማው አሳስቶ በጠላት እጅ ያስገባችው ታጋዮች እየተስጣችው ባለው የምርኮኞች ስልጠና ተፈላጊውን ውጤት ለማምጣት ካለመቻሉም ባሻገር ለስርአቱ መቆየት ስጋት ይሆናሉ በሚል ከህዝብ ተገለው እንዲቆዩ አስልጣኞች መናገራችውን ያልተረጋገጡ ምንጮች ጠቁመዋል።
ለእኩይ አላማው አሳስቶ በጠላት እጅ ያስገባችው ታጋዮች እየተስጣችው ባለው የምርኮኞች ስልጠና ተፈላጊውን ውጤት ለማምጣት ካለመቻሉም ባሻገር ለስርአቱ መቆየት ስጋት ይሆናሉ በሚል ከህዝብ ተገለው እንዲቆዩ አስልጣኞች መናገራችውን ያልተረጋገጡ ምንጮች ጠቁመዋል።
No comments:
Post a Comment