Wednesday 16 September 2015

“ሞላ ለጥቂት አመለጠን” የትህዴን ጊዜያዊ ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋዬ ዛሬ ለኢሳት ይናገራሉ።

”ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የ7ዓመት ግምገማ እያደረግን ቆይተናል። በዚህም ሞላ በፖለቲካ አመራር ድርጅቱን አዳክሞታል የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰናል። ሰራዊቱ የአመራር ለውጥ በሚፈልግበት ጊዜ ላይ በተካሄደው በዚሁ ግምገማ ሞላ ከፍተኛ ተቀውሞ ከድርጅቱ አመራሮችና አባላት ደርሶበታል። ”
”ይዞ የወጣው ታጋይ ቁጥሩ ተጋኗል። ያም ቢሆን ለስራ ተብለው(የኪነት ቡድኑ ለበዓል) የተታለለ ነው። በተቻለን መጠን አብዛኛውን መልሰናል። የተዋጋው ከእኛው ጋር ነው። ከሻዕቢያ ጦር ጋር የሚባለው ፈጠራ ነው።”
“ሞላ ለጥቂት አመለጠን”
12038189_955749471137362_5635600479759143858_n

No comments:

Post a Comment