Friday 9 December 2016

ትግሉ በምን ደረጃ አለ

ጫ ሊወገድ ይችላል የምትሉ በጣም እርግጠኛ ሁኘ የምነግራችሁ ዶ/ር መረራ እንደተናገሩት ሥልጣኑን ወዶ ሳይሆን ተገዶ ያስረክባል በምረጫማ ተወዳዳሪ ፓርቲዎችን በሙሉ አፍርሶ ስለጨረሳቸው አይለቅም እርሱን የምናናግረው በሚገባው ቋንቋ እንጅ በሌላ አይቀበልም ተረጋጉ፣ለጀሮ ጠቢ፣ለአጋሰስ ካድሪ፣ላልገባቸው የፀጥታ ሀይሎች ውርደት ቀረበችባችሁ፡፡
በመጨረሻ ሰ/ጎንደርናደ/ጎንደር በቅርቡ ነፃ መሬቶች ይሆናሉ አሁንም ጠረፋማ አካባቢዎች ነፃ ናቸው የነፃነት ሀይሎች ማሰልጠኛም አገር ውስጥ ተከፍቷል፤፤
ሌላ ስብሀት ነጋ አማራን ለእኔ ተውት የአዲስ አበባ ህዝብ ብቸ በደንብ ፣በጥንቃቄ ያዙልኝ አለ ለምን አጋሰስ ከድሪን አሠማራበታለሁ ማለቱ ሊሆን ይችላል እናያለን
ከእናት ኢትዮጵያ ድል በቅርብ ቀን

No comments:

Post a Comment