Friday 2 September 2016

በዛሬዋ እለት በአሁኑ ሰአት ማምሻውን የመንግስት አየር ሀይል ተዋጊ ሂሊኮፕተሮች የወልቃይት እና የአርማጭሁ አንዳንድ አካባቢወችን እየደበደቡ ነው የሚል መረጃ እየወጣ ይገኛል።

በዛሬዋ እለት በአሁኑ ሰአት
ማምሻውን የመንግስት አየር ሀይል ተዋጊ ሂሊኮፕተሮች የወልቃይት እና የአርማጭሁ አንዳንድ አካባቢወችን እየደበደቡ ነው የሚል መረጃ እየወጣ ይገኛል።ይህ የመንግስት እኩይ ተግባር ያስቆጣቸው ያከባቢው ነዋሪዎች ተቃውሞዋቸውን በጩኸትና በዋይታ በመግለፅ ላይ ናቸው ተብሎዋል።
ሕዝቤ ሆይ ያለን ብቸኛውና የመጨረሻው አማራጭ ራሳችንን ለማዳንም ሆነ ለመከላከል ጫካ ገብቶ ይሄንን አረመኔ ጠላት የሆነ መንግስት ተፋልሞ መጣል ብቻ ነው።
ተነስ አማራ ለወገንህ ድረስ!

No comments:

Post a Comment