Sunday 24 July 2016

(Amanye Paramera)
ወደድንም ጠላንም ወልቃይት; ራያ እና መተከል በአማራ መንግስት መተዳደራቸዉ አይቀሬ ነዉ:: በታሪክም ሆነ በደም ሌላ ማንነት ተሸክመዉ አያቁም; በግድ የተጫነባቸዉን የሚከረፋ ካባ የሚጥሉበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም:: ማንነታችን በግድ ለመድፈቅ የህዉሐት ተንኮል እና ስነ-ኦነጋዊ አቅጣጫ ማስቀየሪያዋ መቼም አይቻላትም:: እስከአሁንም ''ከመጥፋት ላላመለጠችዋ ሐገር'' ብለን ነበር:: አሁን አማራ ብቻ ሁነናል; ስለአማራ ብቻ ማሰብ ጀምረናል; የእኛን ታሪክ ብቻ መቆፈር ጀምረናል; ማንም ባንዳ ከእኛ ጋ እኩል በወል መጠሪያችን '' የኢትዬጵያ ታሪክ'' እያለ በአለም አደባባይ የሚኩራራበት ታሪክ የእኛ ብቻ መሆኑን አረጋግጠናል:: አማራ ብቻዉን ሙሉ ነዉ; ትልቅ አገር ነዉ; ትልቅ ታሪክ; የአለማችን ምሑራን ለማወቅ የሚጓጉለት ምጡቅ እዉቀት በየገዳማቱ አሉት; አማራ ብቻዉን እንደ እስራኤል አስፈሪ እንደ ግሪክ ባለታሪክ እንደ ጀርመን ባለግርማሞገስ መሆን ይችላል!! እናንተ ኦነጋዉያን የወልቃይትን ጥያቄ በሸገር ለመሸፈን የምትቆምሩ የህዉሓት ፈረሶች አደለም ሸገር ወለጋ ርስት እንደሌላችሑ ለማወቅ የቆማችሑበትን መሬት ትንሽ ቆፈር ብታደርጉት ''አማራ አማራ'' ይሸታችሗል::
:
እመኑኝ አማራ ብቻዉን ሙሉ ነዉ!!

No comments:

Post a Comment