Monday 20 June 2016

መንግስቱ ኃይለማርያም ደርግ ከሱዳን ጋር በድንበር ጉዳይ የተፈራረመው ሰነድ የለም አለ

ሰሞኑን የወያኔወች ተላላኪ ኃይለማርያም ደሳለኝ በኢትዮ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ ላይ የኢህአዴግ መንግስት ከሱዳን ጋር በድንበሩ ጉዳይ እየተዳደረና ተግባራዊ እያደረገ ያለው የቀድሞወች የቀዳማዊ ኃይለስላሴ መንግስት እና የደርግ መንግስት ተፈራርመውት የነበረውን ነው ብሎ ተናግሮት የነበረውን አስመልክቶ የደርግ መንግስት ከሱዳን ጋር ምን የተፈራረመው ነገር አለ ተብሎ ለቀረበው ጥያቄ መንግስቱ ኃይለማርያም መስል ሲሰጡ ምንም የተፈራረምነው ነገር የለም። ኃይለማርያም እና ወያኔ ውሸታሞች ናቸው። ደርግ ከሱዳን ጋር የተፈራረመው ሰንድ ካለ ለምንድን ነው ወያኔወች ሰነዱን ለህዝብ ይፋ የማያደርጉት ሲሉ መንግስቱ ኃይለማርያም መልሰው ጠይቀዋል።
መንግስቱ ኃይለማርያም ሰለ ኢትዮ፡ሱዳን ድንበር ጉዳይ የሰጠውን ቃለ መጠየቅ ሙሉውን ከዚህ ላይ ያዳምጡ

No comments:

Post a Comment