Tuesday 15 December 2015

ሰበር ዜና ! ! !ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት የሚመራዉ መከላከያ ሰራዊት ለሁለት ተከፈለ

ዛሬ ከወታደራዊ ደህንነት ቢሮ የወጣዉ መረጃ እንደሚያመለክተዉ ሰራዊቱ የህወሐትና ፡ የኢትዮጵያ ሰራዊት በሚል ተከፍሏል።፣ በሰሜን በምስራቅ እዝ፤ በደቡብና በምእራብ እዝ ዉስጥ የሚገኙ የእግራኝና የሜካናይዝድ አባላቶች ጥያቄ ያነሱ ሲሆን፣ ከጥያቄዎቹ በጥቂቱ
* በአሁኑ ወቅት በመላዉ ሐገሪቱ እየሆነ ስላለዉ ያለመረጋጋት ገለጻ ይደረግልን?
* እኛ ወደ በረሐ ወጥተን የምንንከራተተዉ ለዚህ ደሐና እንክርት እዝብ ሉአላዊነት ነዉ ለምንድን ነዉ ፌደራል ፖሊስና ፖሊስ ሰራዊት ላይ እርምጃ የማይወሰደዉ?
* ቤተሰቦቻችንን ጥለን ሐገር ስንጠብቅ እናነተ ከተማ መሐል ያሉ ቤተሰቦቻችንን ትገድላላችሁ ምን ማለት?
* አርበኞች ግንቦት 7፣ ኦነግ እያላችሁ አታጨቅጭቁን መጀመሪያ ህዝቡ የሚፈልገዉን አድርጉለት ከዚያ ወዲህ ስለ ዉጊያዉ እንነጋገራለን!!
* በጎንደርና በትግራይ በኦጋዴን በተለያዩ ስፍራዎች በጦርነት እየተመታን ነዉ እኛ እንኳን አማጺያንን ልንመክት ቀርቶ በቤተሰቦቻችን ሐሳብ አልቀናል!!
ሌሎች የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ነን ህዝባችን ላይ አንዘምትም በማለታቸዉ። በመንግስት ላይ መከላከያዉን አሳምጸዋል በሚል ዉንጀላ ከ20 በላይ አባላት የተከሰሱ ሲሆን የመቶ አለቃ ሪቁቱ ከምስራቅ እዝ በወታደራዊ ደህንነቱ በወጣ ትእዛዝ ትናንት ተወስደዉ የደረሱበት ባለመታወቁ ዉስጥ ለዉስጥ ዉጥረቱ ተባብሷል።
በተያያዘ መረጃ የብሐራዊ ደህንነት የተባለዉ ወንጀለኛ ክፍል ከ001 ቁጥር በወጣ ትእዛዝ መሰረት በመንግስት ጉያ ስር ተቀምጠዉ ከግንቦት 7 እና ኦነግ ጋር በመሳጠር ሁከት ሊያስነሱ ይችላሉ ያላቸዉን 124 የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰራዊት አባላት እንዲያዙ ትእዛዝ ቢተላለፍም!!!~ 84 ቱን በቁጥጥር ስር እንዲያዉል የተላከዉ ሐይል ሁሉንም ሊያገኛቸዉ አለመቻሉን አሳዉቋል።
በተጨማሪአዲስ አበባ ዉስጥ የተለያዩ የቦንብ ፍንዳታዎችን በማከናወንና የህዝቡን የነጻነት ጥያቄ ለማስቀልበስ ጌታቸዉ አሰፋ የተባለዉ የደህንነቱ ቢሮ ዳይሬክተር ክፉኛ እየተጋ እንደሆነ ያሳወቁን ግለሰብ እንደገለጹት ህዝቡ ከዚህ በኋላ ቦንብ አይደለም ምንም ቢፈነዳ የሚመለስ አይነት ባለመሆኑና በራሱ በደህንነት መስሪያ ቤት ዉስጥ የሚገኙ ትግሬ ያልሆኑ የተለያየ ብሐረሰብ ተወላጅ ኢትዮጵያዊያኖች እንዲህ ባለዉ ነገር ባለመስማማታቸዉና ልዩነት በመፈጠሩ የተነሳ ነዋሪነታቸዉ ጉለሌ አካባቢ የሆኑ አንድ የደህንነት ቢሮዉ ስርጭት ክፍል ( program facilitator ) ግለሰብ በዳይሬክተሩ ትእዛዝ ዛሬ በቁጥጥር ስር ዉለዋል።
ወያኔ ይዉደም! ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment