Tuesday 15 December 2015

ጋዜጠኛና መምህር ርእዮት አለሙ ከአረበኞች ግንቦት 7 ተቀላቀለች።

ርእዮት አለሙ
ጋዜጠኛና መምህር ርእዮት አለሙ ከአረበኞች ግንቦት 7 ተቀላቀለች።
ርእዮት አለሙ በቃል ምልልስ እንደተናገረችው
ዳግም እስር ቤት አልመለስም ዙሬ ቃሊቲ አልገባም ብላለች ።
ርእዮት እንዳለችው መንግስትን የማይደግፉ ጋዜጣዎች ተዘግተዋል።
ጋዜጠኛ የእውነት ከፃፍ ቦታው እስር ቤት ነው ሌላው ይቅርና በፌስ ቡክ መፃፍ ራሱ እስር ቤት እያስገባ ነው።
ስለዚህ የአረበኞች ግንቦት 7 ጋር ተቀላቅያለሁ በማለት አስታውቃለች
Getu Ayengda's photo.

No comments:

Post a Comment