ማሙሸት ትግል የጀመረው በ1984 ዓም ነው በ1980 ዎቹ ደብረብርሀን እስር ቤት ሰብረህ እስረኛ አስመልጠሀል ተብሎ ሞት ተፈርዶበት ከረጅም እስር በኋላ ተለቋል በ1997 ዓም ይሙት በቃ ተብሎ ተፈርዶበት እንደማንኛውም የቅንጅት አመራር በይቅርታ ተፈቷል እስከ 2003 ዓም የመኢአድ ከፍተኛ አመራር ነበር ከ2003 ዓም ጀምሮ ከፓርቲው በወንበዴዎች ተባረን ብንወጣም ባደረግነው እልህ አስጨራሽ ትግል ጥቅምት 28— 30 2007 ዓም መኢአድ ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ የመኢአድ ፕሬዝደንት ሆኖ ተመርጦ ነበር በምር በምርጫ ቦርድ ውሳኔ ከፅ/ ቤት በፌደራል ፓሊስ መባረራችን ይታወቃል ።
ምርጫ ቦርድ ላይ ክስ መስርተን እየተንቀሳቀስን ባለንበት ወቅት ዛሬ 2: 00 አካባቢ ከቤት ወደ ት/ቤት በመሄድ ላይ እያለ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ቴዲ ባር አካባቢ ሲቢል በለበሱ ደህንነቶች በቤት መኪና ታፍኖ ተወስዷል ። የኔም ሁኔታ ባያስተማምንም ሁኔታውን እየተከታተልኩ እመለሳለሁ
ምርጫ ቦርድ ላይ ክስ መስርተን እየተንቀሳቀስን ባለንበት ወቅት ዛሬ 2: 00 አካባቢ ከቤት ወደ ት/ቤት በመሄድ ላይ እያለ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ቴዲ ባር አካባቢ ሲቢል በለበሱ ደህንነቶች በቤት መኪና ታፍኖ ተወስዷል ። የኔም ሁኔታ ባያስተማምንም ሁኔታውን እየተከታተልኩ እመለሳለሁ
No comments:
Post a Comment