Wednesday, 22 November 2017

(ኢሳት ዜና - November 22, 2017)

(ኢሳት ዜና - November 22, 2017)
— በቀንጢቻ (ጉጂ ዞን) የተቃውሞ ሰልፉ ቀጥሎ ውሏል። ከአካባቢው ቲታኒየም የሚባል ማእድን እየወጣ መንግስት ተጥቃሚ ሲሆን በአካባቢው ግን ምንም አይነት መሰረተ ልማት የለም።
— የሱማሌ ክልል ልዩ ሃይል አባላት በርካታ የኦሮሞ ተወላጆችን መግደላቸውን ተፈናቃዮች ገለጹ። "ሹፌሮችን ባረፉበት አልቤርጎ ነው ያረዷቸው፣ የተገደሉ ሰዎች በአንድ ጉድጓድ በዶዘር እየተገፉ ሲገቡ አይቻለው፣ የህወሃቱ ተወካይ ጉድጓዱን አስከፍቶ በአይኑ ተመልክቷል..."
— እስረኞች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀሩ። የወልቃይት የአማራ ማንነት አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና በአርበኞች ግንቦት 7 ስም የተከሰሱ እስረኞች በተሰጣቸው ቀጠሮ ፍርድ ቤት አልቀረቡም።
— ሌሎችም ዜናዎች...

Saturday, 7 October 2017

Esat

#Esat

ሰበር ዜና

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳ ስልጣናቸዉን በፍቃዳቸዉ ለመልቀቅ ደብዳቤ ማስገባታቸዉን አዲስ እስታንዳርድ ዘገበ ፡፡
ለአባዱላ ስልጣን መልቀቅ ዋነኛዉ ምክንያት ከ150 ሺህ በላይ የኦሮሞ ተወላጆች የተፈናቀሉበት በምስራቅ ኢትዮጵያ የተከሰተዉ የሰሞኑ ግጭት መፍትሄ ሊያገኝ አለመቻሉ ነዉ ተብሏል ፡፡
በዚህ ምክንያት ባለፉት ሳምንታት አፈ ጉባኤዉ ከሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሹመኞች ጋር ከፍ ያለ መከራከር ዉስጥ ገብተዉ መሰንበታቸዉንም ጋዜጣዉ አስነብቧል ፡፡ በተያዘዉ ሳምንት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮቶኮል ሹምና አንድ ብርጋዴር ጀኔራል ስርዓቱን መክዳታቸዉ ይታወቃል ፡፡
Sat 07 Oct 2017

Monday, 28 August 2017

ESAT News (August 28, 2017)

ESAT News (August 28, 2017) The illegal dumping of toxic along Ethiopia’s road construction routes is resulting in higher rates of child mortality and increased rates of diseases associated with exposure to toxins, according to early research by economists at Queen Mary University of London (QMUL) and Trinity College Dublin (TCD). The researchers were able to link increased rates of death and disease known to be associated with the effects of exposure to toxic waste and the construction of new roads, according to a QMUL news published last week.

ኢሳት ዜና ነሃሴ 22

ኢሳት ዜና ነሃሴ 22   2009 ቦንብ አፈንድታችሁል የተባሉ ወጣቶች አሁንም እየታሰሩ ነው
በባህር ዳር ከተማ የገዥው መንግስት የደህንነት አባላት ከከተማዋ ፖሊሶች ጋር በመሆን የተለያዩ ወጣቶችን ቦንብ አፈንድታቸኋል በሚል ጥርጣሬ  አሁንም በማሰር እያሰቃዩ ነው፡፡የባጃጅ አሽከራካሪዎችን አሳድማችኋል በሚልም ታስረው ሲሰቃዩ የነበሩ ወጣቶች ከበርካታ ቀን ግርፋትና ስቃይ በኋላ በዚህ ሳምንት ተለቀዋል፡፡የገዥው መንግስት የደህንነት አባላት  የከተማዋን ወጣቶች በየሰበቡ በማሰር ከማሰቃትና ከማንገላታት የማይቆጠቡ ከሆነ ከባድ እርምጃዎችን በቅርቡ መውሰድ እንደሚጀምሩ በህቡዕ የተደራጁ የከተማዋ ነዋሪዎች አስጠንቅቀዋል
እስካሁን የተወሰዱ እርምጃዎች ህብረቱ በህቡዕ እንደሚንቀሳቀስና ህዝቡ ብቻውን እንዳልሆነ ለማሳየት እንጅ ምንም ዓይነት ጉዳት አለማድረሳቸውን የሚገልጹት የህብረቱ አባላት፣  የከተማዋ ወጣቶች ርምጃ መውሰድ ከጀመሩ ጉዳዩ ሊከፋ እንደሚችል ያስጠነቅቃሉ።
በሌላ በኩል የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጻፊዎች መረጃ እያወጡ ነው በሚል ምርምራ እና ልዩ ክትትል እየተደረገባቸው መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል። የፕሬዚዳንቱን ጨምሮ በተለያዩ ደረጃዎች የሚገኙ ባለስልጣናት መረጃዎች በየጊዜው የሚወጣው በፕሬዚዳንቱ ጸሃፊዎችና ረዳቶች ነው በሚል ምክንያት ክትትሉ እየተደረገ መሆኑ ታውቋል።

Sunday, 13 August 2017

አሁን የደረሰን ዜና።



አሁን የደረሰን ዜና። 
ዛሬ ነሀሴ 7 ቀን 2009ዓ/ም በጥዋቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በአስቸኳይ ተጠርቶ የተደረገው ስብሰባ ያለ ስምምነት ተበተነ ። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በስብሰባው አሁን አሁንስ ግራ እየገባኝ ነው በማለት የተናገሩ መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል። በ3 ጉዳዬች ለመወያየት የተጠራው ስበሰባ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የባህርዳር ከተማ ከንቲባና አመራሮች ፣ የአድማ በታኝ ፖሊስ አመራሮች ፣ የክልል ፖሊስ ኮሞሽን አመራሮች ፣ የመከላከያና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኃላፌዎች ተገንተዋል ። አጀንዳው የፀጥታው ሁኔታውን ማየት ፣ ሱቆቻቸው የታሸጉባቸው ሰዎች ጉዳይ ማየት ፣ ከአድማው ጋር በተያያዘ በህግ ቁጥጥር ስር ያሉ እስረኞችን መመልከት ነው። በመሆኑም አቶ ገዱ የዚህ ከተማ ጉዳይ ከእለት እለት ፀጥታው እየባሰበትና በተለይም ለመቆጣጠር እጅግ አስቸጋሪ የሆነ በተከታታይ የቦንብ ጥቃቶች መፈፀማቸው በኗዋሪውና በመንግስት አመራሩና ሰራተኛው ፍርሃትን እና ድንጋጤን እየፈጠረ ይገኛል ሁሉም አመራር በተሰማራበት የስራ ኃላፊነት ውሳኔ መስጠት አልቻለም ፣ ህብረተሰቡም ከመንግስት ከለላና ጥበቃ ካልተደረገልን ስጋት ውስጥ ገብተናል የማለት አዝማሚያዎች እየተፈጠሩ ነው በዚህ ከቀጠልን ህዝባችን እኛ የምንለውን መስማት በመተው ፀረ ሰላምና ፀረ ህዝቦች የሚሉትን መስማት ይጀምራል ፣ በአለፈው በነበረን ውይይት ምንም ዓይነት ተቃዋሚ የለም በሶሻል ሚዲያ በተጠራ አድማ ነው ሰው የተረበሸው ስንል አንዳንድ አመራሮች ስጋታቸውን ሲገልፁ መቀበል ሲገባን በግልባጩ እነሱን ምታውቁት ካለ ንገሩን እኛ የምናውቀው የለም ብለን አሸማቀናቸው ነበር ፣ ከዚያ በሚቀጥለው ቀን ኬላዎች ተቋቋሙ በከተማው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የፀጥታ ኃይል አሰማራን ፍተሻዎች ተደረጉ ሀምሌ 30 ቀን 2009ዓ/ም በከተማው ቦንብ ያፈነዱ አካላትን በቁጥጥር ስር አዋልን ብለን አወጅን ፣ አሁን ደግሞ በተጠና አይነት በትናንትናው ምሽት የቦንብ ጥቃት ተፈፀመ ። ስለሆነም አንድ የመንግስት ተቋም ሊላኛውን በጥርጣሪ እየተመለከተ መቀጠሉ ለችግር እያጋለጠን ይገኛል ፣ እርስ በርስ እንደአጋር ከመተያየት ይልቅ በጠላት አይን መተያየቱ እየጨመረ ነው የመጣው ፣ ስለሆነም እኔ በፀጥታው ዙሪያ ከመደብነው የሰው ኃይልና በጀት አኳያ እየተሰራው ያለው ስራ ከዚህ ግባ የማይባል ነው እኔ ግራ እየገባኝ ነው በማለት የተናገረ ሲሆን ፣ በፖሊስ በኩልም የከተማው ፀጥታ ጉዳይ ከአቅማችን በላይ ነው ጥምር ኮሚቴውም ስራውን በአግባቡ እየሰራ አይደለም በማለት ሃሳብ ሰጥተዋለ ፣ አድማ በታኝም እኛ የተሰማራነው እና ስልጠና የወሰድነው በአደባባይ ወጥቶ ሁውከትና ብጥብጥ በሚፈጥር እንጅ በበፀት ውስጥ ተቀምጦ አድማ ለሚያደርግ ምን ማድረግ እንዳለብን የምናውቀው ነገር የለም ፣ቦንቡን ለመቆጣጠር ከአንዴ 3 ጊዜ ፍተባ አደረግን ፣ኪላዎችን አቋቁመን ፍተሻ አደረግን አሁንም ኪላዎች አልተነሱም ስለዚህ መቆጣጠር አልቻልነም፣ ከሆነም የሳዓት እላፌ ታውጆ ሰዎች እንዳይንቀሳቀሱ ማድረግ ካልተቻለ በስተቀር ሁኔታው አስቸጋሪ ነው በማለት ተናግረዋል፣ ከዚያም የመከላከያና የብሔራዊ መረጃ ኃልፌዎች ለችግሩ መባባስ ወደ ፖለቲካው አመራር እጣታቸውን ቀስረዋል፣ በዚህ ጊዜ የከተማው ከንቲባና ሊሎች የካቢኔ አባላት እኛን ቀድሞም የፀጥታው ጉዳይ አይመለከተነም ሊሎችን ስራዎችን ነው መስራት ያለብን ደግሞም ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መውጣት ጀምሮ እኛን በጀት ከመመደብ ያለፈ ስራ እዳንሰራ ተከልክለን እና ታዛዥ ሁነን ነው ያለነው በማለት ተናግረዋል። አጠቃላይ የነበረውን ውይይት በዚህ ፅሁፍ ማቅረብ ስለማይቻልና ዓላማውም ይህ ባለመሆኑ የተደረሰበትን ነጥቦች ብቻ እንግለፅላቹሁ ፣ኮንቲነሮችን አሽገን ተከራዬችን ብንጠራቸውም አንዳቸውም ብቅ አላሉም፣ ቀምተን ለሊላ እድንሰጥ በተሰጠው አቅጣጫም ለኮንቲነር ፈላጊዎች ሰብስበን ብናወያይም የታሸጉትን ኮንቲነሮች ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ የለም ፣ ማሸጋችን ሊላ ችግር እየፈጠረ ነው ይህም ግብር አንከፍልም ብለዋል ፣ ከታሸጉ ሱቆች የሚበላሽና የምግብ ውጠፀቶች መኖራቸው ፣የመንግስት ተቋማት የሆኑ መብራትና ቴሌ ፣ ውሃ ልማት ቆጣሪ ማንበብ አለመቻላቸውና በተለይ በቴሌ በኩል የካርድ ሽያጭ ሙሊ በሙሉ ቁማል ማለት ይቻላል፣ በዚህ ከቀጠለ ባለንብረቶች ሊከሱን ወይም ሁኔታው ወደ አመፅ ሊያድግ ይችላል የሚል ሃሳብ ቀርባል ፣በሊላም በኩል ከአድማው ጋር በተያያዘ የታሰሩ ሰዎች ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውና መፍቲሄ አለመሰጠቱ ችግር ሁኖብናል የሚሉ ሃሳቦች ተነስተው ያለመቋጫ ተበትነዋል። በአሁኑ ሳዓት ክልሉን ማን እንደሚመራው የማይታወቅበት ደረጃ ላይ ተደረሰ ሲሆን ህዝቡም ለለውጥ ቆርጦ መነሳቱ በገዥዎችና በሎሊዎች ላይ ከፍተኛ ጭንቀትን ጥሏል። ትግላችን አስከ ነፃነት ድረስ ነው!!! 
ድል የህዝብ ነው !!! 
የአግ7 የሰሜን ኢትዮጲያ ዕዝ።

Monday, 17 July 2017

ሐምሌ ፲ ( አሥር ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከሕግ አግባብ ውጪ በኮማንድ ፖስቱ ተይዘው በእስር ሲሰቃዩ የነበሩት ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና አቶ ዳንኤል ሺበሺ እያንዳንዳቸው የ50 ሺህ ብር ዋስትና እንዲያቀርቡ ሲል የቦሌ ክፍለ ከተማ ከፍተኛው ፍ/ቤት ሀምሌ 10 ቀን 2009 ዓ.ም በዋለው ችሎት ብይን ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ሁለቱም ተከሳሾች ያቀረቡትን ይግባኝ ተቀብሎ የዋስትና መብታቸውን ከመቀበሉ በተጨማሪ ጉዳያቸው በዝግ ችሎት እንዲታይ፣ ክርክሩ በቀደመው ችሎት እንዲቀጥል፣ የፍርዱ ሂደቱ እስኪያልቅ ከአገር እንዳይወጡ፣ ማረሚያ ቤቱም የፎቶ መራጃቸውን ለብሔራዊ ደኅንነት እንዲልክ ውሳኔ ተላልፏል፡፡ በተጨማሪም አቤቱታ አቅራቢዎች በዝግ ችሎት መታየት የለበትም ብለው ያቀረቡትን ውድቅ አድርጎ በውሳኔው እንዲፀና በይኗል። ከሕዳር 08 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ በእስር ላይ ያሳለፉት ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ እና አቶ ዳንኤል ሺበሺ ይህን ዜና እስካጠናቀርንበት ድረስ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ይውጡ አይውጡ አልታወቀም።

Wednesday, 14 June 2017

US State Department Issues Another Travel Warning for Ethiopia

The Department of State warns U.S. citizens of the risks of travel to Ethiopia due to the potential for civil unrest and arbitrary detention since a state of emergency was imposed in October 2016. 

The Government of Ethiopia extended the state of emergency on March 15, 2017, and there continue to be reports of unrest, particularly in Gondar and Bahir Dar in Amhara State. This replaces the Travel Warning of December 6, 2016. 
The Government of Ethiopia routinely restricts or shuts downs internet, cellular data, and phone services, impeding the U.S. Embassy’s ability to communicate with U.S. citizens in Ethiopia and limiting the Embassy’s ability to provide consular services. Additionally, the Government of Ethiopia does not inform the U.S. Embassy of detentions or arrests of U.S. citizens in Ethiopia.
Avoid demonstrations and large gatherings, continuously assess your surroundings, and evaluate your personal level of safety. Remember that the government may use force and live fire in response to demonstrations, and that even gatherings intended to be peaceful can be met with a violent response or turn violent without warning. U.S. citizens in Ethiopia should monitor their security situation and have contingency plans in place in case you need to depart suddenly.
Given the state of emergency and the unpredictable security situation, U.S. citizens in Ethiopia should have alternate communication plans in place, and let family and friends know that communication may be limited while you are in Ethiopia. The Department of State strongly advises U.S. citizens to register your mobile number with the U.S. Embassy to receive security information via text or SMS, in addition to enrolling in the Smart Traveler Enrollment Program (STEP).
For further information:
  • See the State Department’s travel website for the Worldwide Caution, Travel Warnings, Travel Alerts, and Country Specific Information for Ethiopia.
  • Enroll in the Smart Traveler Enrollment Program (STEP) to receive security messages and make it easier to locate you in an emergency.
  • Contact the U.S. Embassy in Addis Ababa, located at Entoto Street, P.O. Box 1014, by email at AddisACS@state.gov, or at +251-11-130-6000 Monday-Thursday, 7:30 a.m.-5:00 p.m. For after-hours emergencies, U.S. citizens should call +251-11-130-6911 or 011-130-6000 and ask to speak with the duty officer.
  • Call 1-888-407-4747 toll-free in the United States and Canada or 1-202-501-4444 from other countries from 8:00 a.m. to 8:00 p.m. Eastern Standard Time, Monday through Friday (except U.S. federal holidays).
  • Follow us on Twitter and Facebook.
US Department of State

Sunday, 11 June 2017

Ethiopia: US should drop out of UN Human Rights Council

Home » News » Ethiopia: US should drop out of UN Human Rights Council

Ethiopia: US should drop out of UN Human Rights Council


by Alemayehu G. Mariam, The Hill, Opinion Contributor
Human Rights Council (HRC)
Last week, Nikki Haley, the U.S. ambassador to the United Nations, in an op-ed piece, openly questioned whether the U.N. “Human Rights Council actually supports human rights or is merely a showcase for dictatorships that use their membership to whitewash brutality.” She charged, “The victims of the world’s most egregious human rights violations are ignored by the very organization that is supposed to protect them.”
In a blunt speech to the Human Rights Council (HRC) in Geneva earlier this week, Haley reminded members, “The United States is looking carefully at this Council and our participation in it.” She declared, “Being a member of this council is a privilege, and no country who is a human rights violator should be allowed a seat at the table.” Secretary Rex Tillerson in March also underscored the need for considerable reform in the HRC to ensure continued U.S. participation.
source :ecadforum

Ethiopia warns emergency drought aid to run out next month

WARDER, Ethiopia (Reuters) – Ethiopia will run out of emergency food aid for 7.8 million people hit by severe drought by the end of this month, the government and humanitarian groups said.
Successive failed rains blamed by meteorologists on fluctuations in ocean temperatures known as the Indian Ocean Dipole (IOD) have created a series of severe back-to-back droughts in Ethiopia and the Horn of Africa region.
In Ethiopia, the number of people now critically short of food is expected to rise by at least two million by next month, according to figures compiled by the government and its humanitarian partners.
Donors, international aid groups and the government say existing food aid for the current 7.8 million will run out as funds are critically short this year with Ethiopia receiving slightly more than half of the $930 million to meet requirements until July.
“We are in a dire situation,” John Aylieff, the World Food Programme’s representative in Ethiopia, said on Friday during a field trip to Warder in southeast Ethiopia, one of Ethiopia’s hardest-hit areas.
“We’ve got food running out nationally at the end of June. That means the 7.8 million people who are in need of humanitarian food assistance in Ethiopia will see that distribution cut abruptly at the end of June,” he added.
TREELESS PLAINS
Humanitarian groups fear donor fatigue is weighing on efforts to meet requirements.
Famine in northeast Nigeria, together with South Sudan, Yemen and Somalia, constitute the worst humanitarian crisis the world has faced since 1945, the U.N. said in March.
“There is donor fatigue because there are a lot of crises,” said Ahmed Al Meraikhi, the U.N. Secretary-General’s humanitarian envoy.
Addis Ababa allocated $272 million extra in 2015 and a further $109 million last year from its own coffers to deal with the drought.
However the government said it faced difficulties in sustaining similar targets this year.
“Last year, we spent a lot of money to confront this type of drought. It is very challenging,” said Mitiku Kassa, head of Ethiopia’s National Disaster Risk Management Commission.
Across the Horn of Africa, close to 17 million people need humanitarian aid due to drought, including 2.6 million in Kenya and 3.2 million in Somalia, according to the U.N.
In the treeless plains littered with makeshift plastic homes in Ethiopia’s Warder, bordering Somalia, displaced and destitute pastoralists said their entire herds had been decimated.
“We have had droughts before, but this time we have drought, diarrhea and disease,” said Ardo Yusuf, a 49-year old mother who said her entire livestock had succumbed to illness.

የሰኔ-አንድ-ሰማዕታት-አደራ-በትግላችን

ሰኔ አንድ በኢትዮጵያ የሰማዕታት ታሪክ ልዩ ስፍራ የሚሰጠው ነው። ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓም እንደ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓም ሁሉ ፣ መብታቸውን የጠየቁ፣ በባርነት፣ በጭቆና እና በዘር መድሎ አንኖርም ያሉ ኢትዮጵያውያን በመለስ ዜናዊ ትዕዛዝ ደማቸው እንደ ጎርፍ እንዲፈስ የተደረገበት ዕለት ነው። በየካቲት 12 እና በሰኔ 1 መካከል ልዩነት ቢኖር፣ የገዳዮች ማንነት ነው። የካቲት 12 ቀን 2009 ዓም የአገራቸውን በጣሊያን መወረር የተቃወሙ የቁርጥ ቀን ልጆች በፈጸሙት ታሪካዊ የአልገዛም ባይነት ተጋድሎ ፣ በአረመኔው ግራዚያኒ ትእዛዝ ተጨፍጭፈዋል። ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓም ደግሞ የጭቆናን ቀንበር ሰብረው ለመውጣት ትግል ያደረጉ፣ በአገራቸው ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ተገንብቶ ማየት የሚሹ፣ በግንቦት 7 1997 ዓም ምርጫ ወላጆቻቸው የሰጡት ድምጽ እንዲከበርላቸው የጠየቁ እንቦቀቅላዎች፣ አገር በቀል በሆነው የግራዚያኒ የመንፈስ ልጅ መለስ ዜናዊ ትዕዛዝ፣ ከ40 በላይ ወጣቶች በአደባባይ የተጨፈጨፉበት፣ ብዙዎች ለአካል ጉዳትና ለእስር የተዳረጉበት ነው።
እነዚህ ሰማዕታት የህይወትና የአካል መስዋትነት ሲከፍሉ በህይወት ላለነው ታላቅ አደራ አስቀምጠውልን ማለፋቸውን ምንጊዜውም ልብ ልንል ይገባል። ሰማዕታቱ “ኢትዮጵያችን ዘረኝነትን፣ ጭቆናንና አፈናን አሸንፋ፣ በዲሞክራሲ፣ በፍትህና በነጻነት የምትመራ አገር እስከምትሆን ድረስ ትግላችሁን ቀጥሎ፣ ያን ጊዜ የእኛ ደም ከንቱ ሆኖ አየቀርም” የሚል አደራ አስቀምጠውልን አልፈዋል። ይህ ታሪካዊ አደራ ዛሬ ዛሬ እየተደረገ ላለው የሞት ሸረት ትግል የማንቂያ ደወል ሆኖ እያገለገለ ነው። ዛሬ በመላ አገራችን የተቀጣጠለ የመጣው የነጻነት ትግል ለእነዚህ ሰማዕታት ትልቅ ርካታን የሚሰጥ ነው። በእያንዳንዱ ቀን በምናደረገው ትግል ውስጥ ሰማዕታቱ አብረው ይዘከራሉ።
የሰኔ 1 ሰማዕታትን አደራ ጠብቀው የተጓዙ በርካታ ወጣቶች የህይወት መስዋትነት ከፍለዋል፣ እየከፈሉም ይገኛሉ። ከሰኔ 1 ቀን 1997 ዓም ወዲህ በማላ አገሪቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ለነጻነታቸው የህይወት መስዋትነት ከፍለው። በአወዳይ፣ አምቦ፣ ሃሮማያ፣ አርሲ፣ ጎንደር፣ ጎጃም እና በሌሎች በርካታ የአገሪቱ ክፍሎች በተካሄዱ የነጻነት ትግሎች በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ2 ሺ ያላነሱ ሰዎች በአረመኔው አገዛዝ በግፍ ተገድለዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በየእስር ቤቱ እየማቀቁ የሚገኙትንማ ቤት ይቁጠረው። የሰኔ ሰማዕታት የለኮሱት ትግል ፣ አደራቸውን በተቀበሉ ወጣቶች እየጎመራ ሲሄድ ስንመለከት ፣ የሰማዕታቱ ደም ከንቱ አለመሆኑን ብቻ ሳይሆን፣ አደራውን በተቀበሉ ወጣቶችም እንድንኮራ አድርጎናል።
ትግል እንደ ዱላ ቅብብሎሽ አንዱ ለሌላው እያስረከበው የሚሄድ ነገር ነው። አንድን ትግል አንድ ግለሰብ ወይም የአንድ ትውልድ አባላት ብቻ ከዳር ያደርሱታል ብሎ ማመን ስህተት ነው። የሰኔ ሰማዓታቱ የትግሉ ሻማ ለዚህ ትውልድ አስረክበዋል፣ ይህ ትውልድ ደግሞ ሻመው እንዳይጠፋ ብቻ ሳይሆን ይበልጥ እንዲቀጣጠል አድርጎ ለሚመጣው ትውልድ ያስረክባል፣ የሚመጣው ትውልድም ለቀጣዩ ትውልድ እያስረከበ ይሄዳል። የህወሃትን ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ማስወገድ ከትግሉ ግቦች ውስጥ አንዱ ቢሆንም፣ በዚህ አገዛዝ ቦታ ላይ የሚተካውን ዲሞክራሲያዊ ስርዓት መፍጠር ፣ የተፈጠረው ስርዓት በጠንካራ አለት ላይ እንዲቀመጥና ቁመናውንና ጥንካሬውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ እንዲሄድ ማድረግ የትውልዶች ስራ ነው። የዚህ ትውልድ የቤት ስራ የህወሃትን አገዛዝ አስወግዶ በምትኩ የዲሞክራሲያዊ ስርዓትን መሰረት መጣል ነው ብሎ ድርጅታችን አርበኞች ግንቦት7 በጽኑ ያምናል። ለዚህ ስርዓት መመስረትም አስፈላጊውን መስዋትነት እየከፈለ ይገኛል፤ ይህ ስርዓት እውን እስኪሆንም መከፈል ያለበትን መስዋትነት ሁሉ ይከፍላል። አርበኞች ግንቦት7 የሰኔ ሰማዕታት ያስረከቡትን አደራ ምንጊዜም ጠብቆ አደራቸውን ዳር ለማድረስ የሚተጋ ድርጅት ነው። ሰኔ 1 በአርበኞች ግንቦት7 ታጋዮች ዘንድ ልዩ ስፍራ የሚይዝ ቀን እንደመሆኑ፣ በዚህ ቀን ሁሉም ታጋይ የትግሉን ቃል ኪዳን ያድሳል። ሰማዕታቱንም ይዘክራል።


የሰኔ ሰማዕታት አደራውን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ያስረከቡት በመሆኑ፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በዚህ አደራ ዙሪያ ታቅፎ ትግሉን ማካሄድ አለበት። የህወሃትን ዘረኛና ጨፍጫፊ አገዛዝ ለማስወገድ ብቻ ሳይሆን፣ በተነቀለው ጉቶ ላይ የዲሞክራሲያንና የነጻነትን ችግኝ ለመትከልና ለማሳደግ የመላው ኢትዮጵያዊን ርብርብ የሚጠይቅ በመሆኑ፣ ሁላችንም የሰኔ ሰማዕታትን አደራ እያስታወስን እጅ ለእጅ ተያይዘን ትግላችንን አጠናክረን እንድንቀጥል ዛሬም አገራዊ ጥሪ እናቀርባለን።
ክብር ለሰኔ አንድ ሰማዕታት! ድል ለኢትዮጵያ ነጻነት ወዳዶች ሁሉ!

Saturday, 10 June 2017

ESAT News (June 9, 2017)

ESAT News (June 9, 2017) The annual Fragile States Index (FSI) compiled by the Fund for Peace revealed that Ethiopia has become the most-worsened fragile country over the past year owing to economic disparities, poor access to internet and communications as well as failing health infrastructure, among others. “Ethiopia’s overall Fragile States Index (FSI) score has been incrementally worsening over the past decade, moving from 95.3 in 2007, to a score of 101.1 in this year’s 2017 index, with Ethiopia — along with Mexico — being the most-worsened country over the past year,” the 2017 Fragile States Index (FSI). [  293 more words ]
https://ethsat.com/2017/06/ethiopia-worsened-fragile-state-index-reveals/

Wednesday, 17 May 2017

ይድረስ ለአረናው አብረሀ ደስታ:- አብረሀ ደስታ አንተን ስንወድህ ትግሬ ሆነህ ፣ ቴድሮስ አድኃኖምን ስንቃወመው ለምን በትግሬነቱ? – ካሳሁን ይልማ



ሕዝብ ላንተ አክብሮትና ፍቅር የሰጠው ያንተን ዘር ቆጥሮ አይደለም፤ ለሀገርህ እና ሕዝብህ መብት ተሟጋች ነህ ብሎ እንጂ። አንተ ግን ዛሬ ዘረኝነትን፣ የሰብአዊ መብት ጥሰትን፣ ግፍን፣ ውሸትን... ሲዘሩ ለነበሩት ቴድሮስ ጥብቅና ቆመህ ኢትዮጵያዊ ስለሆኑ ደግፉ ትለናለህ። የሚቃወሙትን "ዘረኛ" ትላለህ።"ፓርቲና ግለሰብ ለዩ" ብለህ የፖለቲካ ሀሁ ልታስተምረን ትወተረተራለህ። ፓርቲ በሰው የተፈጠረ ሳይሆን ከሰማይ የወረደ ይመስል።ህወሓትን ከእነ ቴድሮስ፣ አባይ ፀሐዬ፣ ስዩም መስፍን፣ አባይ ወልዱ፣ ሳሞራ፣ ስብሐት ነጋ ፣ ... ስንለያየው ምን ይፈጠራል? እስኪ ንገረን:: ፓርቲው ምን ተብሎ ይጠራ? እነሱስ?

(ኢሳት ዜና - May 17, 2017)

(ኢሳት ዜና - May 17, 2017)
— አርበኞች ግንቦት 7 ተጨማሪ ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታወቀ። ግንቦት 7 ቀን ከለሊቱ 8:55 ደቂቃ ላይ በደቡብ ጎንደር፣ በሊቦ ከምከም ወረዳ፣ በጣራ ገዳ አካባቢ በነበሩ የህወሃት/ኢህአዴግ ሰራዊት አባላት ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመፈጸም ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
— የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች በድንገት ወደ ህወሃት/ኢህአዴግ ሰራዊት ምሽግ ውስጥ በመግባት 8 ወታደሮች መግደላቸውን እና አንድ ወታደር ማቁሰላቸውን ገልጸዋል። በዚያኑ ቀን ረፋዱ ላይ በተደረገ ውጊያ ደግሞ 5 ወታደሮች መግደላቸውን ገልጸዋል።
— ህወሃት/ኢህአዴግ በደንብ አስከባሪ ስም ያሰለጠናቸውን መረጃ ሰብሳቢዎች ሊያስመርቅ ነው።
— ሌሎችም ዜናዎች...

Thursday, 4 May 2017

በወገኖቻችን ላይ በሕወሃት እና ደጋፊዎቹ የሚፈጸመውን ግፍ፣ ሰቆቃና ወንጀል በአለም አቀፍ ስለመመዝገብና ማስረጃ ስለመያዝ አስፍላጊነት (በሙሉቀን ገበየው)
-
ባልፉት 26 ዓመታት በላይ ሕወሃትና ደጋፊዎቹ በኢትዮጲያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትና እየፈጸሙት ያሉት በደል፣ ግፍና ስቃይ ስፍር ቁጥር የለውም። የሰው ልጅ በወገኑ ላይ እንዲህ ያለ ጭካኔ መፈጸሙን መስማት ለማመን ይከብዳል። ይህ ወንጀላቸው ግድያን፣ እስራትን፣ ግርፋትን፣
ማፍናቀልን፣ከስራ ማባረርን፣ ማስቃየትን (የአካል፣የአእምሮ፣ የስሜት፣ የገንዝብ/ንብርት የመሳስሉትን) በዘር ማጽዳትና ሌላውንም ይጨምራል።
-
በዚህ ስቃይ ያለፉ ወግኖቻችን፡ በቃልና በጽሁፍ የሚያቀርቡትን ማስረጃዎች መስማት እጅጉን አደርጎ ይረብሻል፤ ይዘገንናልም። ይህን ወንጅል የሚፈጽሙት ወንጅለኞች በህይውት ያሉና፣ በስልጣን ላይ የተቀመጡ፤ አሁንም እጥፍ ድርብ ሰቆቃን የሚፈጽሙ ናቸው።
-
ይህን አስከፊ ወንጀል ለመመዝገብና ለማስረጃነት ለመያዝ የሞከሩ ድርጅቶችና ግልሰቦች ቢኖሩም፤ ስፋትና ጥልቀት ባለው አብዛኛውን ሰቆቃ ለማስረጃነት መዝግቦ በቀጣይነት፤ እንዲሁም ኢትዮጲያውያን በቀላሉ ሊመዘግቡት በሚችል መልኩ የተዘጋጁ አይደለም። ይህም በሚደርሰው ጫናና በተለያዩ ምክንያቶች ነው።
-
የቀድምው የኢትዮጲያ ሰበአዊ መብት ጉባኤ (ኢሰመጉ በፕሮፌሰር መስፍን የተመሰረተው) እና በወጣቱ ጸሃፊ ሙሉቀን ተስፋሁን በአማራ ወጎኖች ላይ የደረሰውን እንግልትና ስቃይ በመጽሃፉ ማስፈሩ የሚጠቀሱ መልካም ማስረጃ የማኖር ስራዎች ነበሩ።
-
አሁን ያለንበት ዘመን የመረጃ ዘመን ነው። መረጃ በቀላሉ የሚምዘገብበት፣ የሚሰራጭበት ለሌላም ጊዜ ማስቀመጥ
የሚቻልበት ዘመን ነው። ባልፉት 2 አምታት እንኳ በማህበራዊ ሚዲያ የቀረቡ አንዳንድ ሰቆቃዎችን ለማየት፣ ለማንበብ ችልናል። በተደራጀ፣ ቀለል ባል መልክ፣ ሁሉም ሊያየውና በማስረጃ ሊመዘግብ የሚያስችል አለምአቀፋዊ መዝገብ (electronic) ያስፈልገናል።
-
ሳይመን ዊዘንታሃል የሚባል በናዚ የስቅይ ማጎሪያ ቤት (Holocaust) የተሰቃየና በኋላም ናዚዎችን በማደን (ማሳደድ) እና በመከታተል፣ ማስረጃ ያኖረ አይሁዳዊ ታዋቂ ጸሃፊ ነበር። ሳይመን በወግኖቹ ላይ ሰቆቃ የፈጸሙትን የናዚ ወንጅለኞችን ማስረጃ በማሰባሰብና በመከታተል ብዙ ወንጅለኞችን ከሁለትኛው የአለም ጦርነት በኋላ ለፍርድ ያቀረበ በአይሁዳዊውያን ላይ የደረሰውን ሰቆቃ የሚመዘግብ ማእከል በቪያና 1961 (እአአ) የመሰረተ ታላቅ ሰው ነበር። የሱ ስራዎች ብዙ ናዚዎችን በህይወታቸው እረፍት የነሳና ለፍርድ ያቀረበ ስው ነበር።
-
እኛም ኢትዮጲያውያን የተደራጀ፣ በቀላሉ ለመሰበስብ የሚያስችል፣ ማንኛውም ኢትዮጲያዊ የደረሰብትን፤ የተመለከተውን፣ ሌሎች ያሳወቁትን የሕውሃት ወንጀልን፤
ሊዝገብው የሚገባ አለማቀፋዊ ባሀረ-ማስረጃ መዝገብ ያስፈልገናል። እነዚህ የህወሃት ወንጀለኞች የትም ቢደበቁ፣ የሚፈጽሙት ወንጀል የማይረሳና ወደፊት እነርሱን በህግ ስር ለማቅርብ የሚረዳ መሆኑን ሊያውቁት ይገባል።
-
ስለዚህም፡ በአለም ላይ ያልችሁ ኢትዮጲያውያንና የኢትዮጲያን ወዳጆች ሁሉ፤ በመረጃ ቴክኖሎጂ እንዲሁም በህግ ሞያ (Information Technology and Law) እውቀቱና ልምዱ ያላችሁ፡ ይህን አለምአቀፋዊ ኢትዮጲያውያን ላይ የሚደርሰወን ወንጀል የሚመዘግብ ባህረ-መዝገብ (Data base, website) እንድታቋቁሙ ጥያቄ አቀርባለሁ። ለዚሁም በሚያስፈልገው መልክ (በምከር፣ በገንዝብ፣ በመሳስሉት) ለመርዳት ብዙዎቻችን ፍላጎቱ አለን።
-
እንዲህ ያል የመረጃ ማእከል በቀላሉ በይትኛውም የአለም ከፍል ያለ ኢትዮጲዊ የደረሰበትን፤ ያየውን ወይም የሰማውን መረጃ፣ ማስረጃ (የጹሁፍም ይሁን የድምጽ ወይም ምስል) እና ተገቢውን መረጃ በማን፤ የት፣ መቼ፣ ምን አይነት ስቃይ/በደል፣ የወንጀሉ ውጤትና ሊሎችንም መመዝገብ ያስችላል። ለወደፊቱም ማስረጃ ይሆናል።
-
ዘመናዊ Information Technology ምስጋና ይግባውና ባሁኑ ሰአት መረጃ በወያኔ ላይ ለመሰብሰብ እንደ ሳይመን ዊዘንተሃል ከአንዱ አለም ወደ ሌላ አለም መጓጓዝና መድከም የለብንም።
-
ምንም እንኳ ይህ ሃሳብ ቀለል ያለ ቢምስልም ወያኔ ላይ ለሚደረገው ትግል አስፈላጊና ጠቃሚም ነው። የዛሬ ባለስልጣኖች የነገ በፍርድ መንበር ተንበርካኪዊች እንዲሆኑ ያስችለናል።

Wednesday, 3 May 2017

#Ethiopia :

#Ethiopia : ወጣቱ የስርአት ለውጥ ይፈልጋል።አናስመስል ።አናሾክሹክ ።የትውልዱ ክሽፈት የኛ የጥላቻ መርዝ መሆኑን መዘንጋት ከሃገር ክሕደት አይተናነስም። ኢትዮጵያዊነት ያሸንፋል ፍቅር ይገዛናል ካልን በጋራ ተያይዘን ልንታገል ይገባል። ከሃገራቸው ጉዳይ የሚገፉ ሰዎች ለውጡን ለማደናቀፍና ተቃራኒውን ጎራ ለማለምለም ግንባር ቀደም ናቸው ስለዚህ ሃገር ወዳዶችን አንግፋቸው። ስለውነት እንታገል አናስመስል።መምሰል ክፉ በሽታ ነው ።ያልሆኑትን ሆኖ ለመታየት መሞከር ዕውነተኛ ማንነትን ማጣት ከመሆኑም በተጨማሪ የተነቃለታ ትልቅ ኪሣራ ያስከትላል፡፡ ወገን የሚመስሉን ወገኖችም ቢሆኑ “ከጠላጥ ውሰድ ወደ ዘመድህ ዞረህ ጉረስ” የሚለውን ተረት አሳምረው ያውቁታል፡፡ ይህን አለማስተዋል የማታ ማታ ዋጋ ያስከፍላል ፤መሆንህ እንጂ፣ መምሰልህ፣ ከቶ ለኔ ምን ፋይዳ አለው፤ዓለምን ዓለም ያረጋት፣ መልክ ሳይሆን ማንነት ነው፥ የሚለውን ግጥም አለመዘንጋት ነው፡፡ሀገራችን ብዙ አስመሳዮችን አስተናግዳለች፡፡ ነገም ገና ብዙ ታስተናግዳለች፡፡ አስመስሎ ማደር ወይም አድርባይነት ጊዜያዊ ወረት ነው፡፡ ወረቱ ሲያልቅ “ጨዋታው ፈረሰ፣ ዳቦው ተቆረሰ” ማለት ግድ ይሆናል፡፡ የዚህ ዓይነት ጨዋታዎች ሲፈርሱ፤ በአፄ ኃይለሥላሴም፣ በደርግም፣ በኢህአዴግም ዘመን፣ ታዝበን አልፈናል፡፡ “ጠላትማ ምንጊዜም ጠላት ነው አስቀድሞ መቅጠፍ አሾክሻኪውን ነው”የሚለው ለረዥም ጊዜ ስንሰማ የኖርነው ቀረርቶ ነው።ወጣቱ የስርአት ለውጥ ይፈልጋል።

ለነፃነታችን በመርህ እንታገል!!

ወያኔዎች ስለሚፈፅሙት ወንጀል ማውራት ብቻ መፍትሔ አይሆንም፡፡ የችግሩን ፈጣሪ በሆኑ ግለሰቦች ላይ ግለሰብዓዊ የመረጃ ጥቃት መፈፅም አለብን፡፡ ፌስቡክ ላይ ሆነን ወያኔዎችን በመረጃ ከማጥቃ ውጭ ለነፃነት አስተዋጽኦ ማድረግ አይቻልም፡፡ ፌስቡክ ላይ ወያኔዎች የሚጠቁት በመረጃ ጦርነት ነው፡፡ ወንጀሎችን ብቻ ማውራት መፍትሔ አይሆንም፡፡ ወንጀለኞችን በግለስብ ደረጃ ማጥቃት አለብን፡፡
ከቻልክ በመሳሪያ መታገል ነው፡፡ ካልቻልክ ወያኔን በመረጃ ማጥቃት ነው፡፡ መረጃዎች ኃይል ናቸው እንጠቀምባቸው፡፡ ወያኔዎች እኮ ማህበራዊ ሚዲያውን እንደሚፈሩት በአደባባይ ተናግረዋል፡፡ ብዙ ብር አውጥተው የመረጃ ሰራዊት አደራጅተው እየዘመቱብን ነው፡፡ ለምን እኛስ አናደርገውም? 
ወያኔ የግለሰቦች ስብስብ ነው፡፡ በሚመሩት ግለሰቦች ላይ የመረጃ ዘመቻ ብናደርግ የኃይል ሚዛን እናዛባለን፡፡ ከዚህ ውጭ ፌስቦክ ላይ ተኩሰን አንገላቸው፡፡
የትጥቅ ትግሉ እንዲፋጠን የኃይል ሚዛን መዛባት አለበት፡፡ የኃይል ሚዛን የሚዛባው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡ መከፋፈል የሚፈጠረው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡ መፈረካከስ እና ብተና የሚፈጠረው በመረጃ ጥቃት ነው፡፡
ትግል መርህ ነው በመርህ እንተባበር፡፡ መርሆዎቻችን ደግሞ የኢትዮጵያ የግዛት አንድነት አስጠብቀን፤ ዲሞክራሲያዊ የመንግሥት ስረዓት መፍጠር ነው፡፡ ስለዚህ እየተናበብን በተጠና መልኩ የወያኔን ተላላኪዎች ግላዊ መረጃዎች አደባባይ በማውጣት የራስ መተማመናቸውን በመሸርሸር እንዲበረከኩ ማድረግ እንችላለን፡፡ እንዲ ሸማቀቁ፣ እንዲያፈገፍጉ እና እንዲበተኑ እናደርጋለን፡፡
በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ እየተደረገ ያለውን የትጥቅ ትግል ፌስብክ ላይ ሆነን መደገፊ የምንችለው በመረጃ ዘመቻ ነው፡፡ "ወያኔ እከሌን ገደለው" እያሉ ማውራት ብቻ ጥቅም የለውም፡፡ ማነው የገደለው? ትዕዛዝ የሰጠው ማነው? የግልና የቤተሰብ ማህበራዊ ህይወቱ ምን ይመስላል? ከወያኔጋ ያለው የጥቅም ትስስሩ ምን ይመስላል? ብለን ወንጀላቸውን አደባባይ ማውጣት አለብን፡፡ ከፍተኛ የስነልቦና ቀውስ ይፈጥራል፡፡ ይህ ተፈጥሯዊ ነው ማንም ከስነልቦና ጫና አያመልጥም፡፡
ለህዝብ ጠላቶቹን በመረጃ ማሳወቃችን እንዲያገላቸው እና እንዲታገላቸው ያደርጋል፡፡ለምሳሌ ባህር ዳር የሚገለው እና የሚያስገድለው እኮ አባይ ፀሀዬ አይደለም፡፡ የሱን ትዛዝ ተቀብለው የሚፈፅሙት ላይ እናተኩር፡፡ ተባባሪዎች አሉ፤ እነሱ እነማን ናቸው? ኑሯቸው እንዴት ነው? በምንድን ነው የሚተዳደሩት? ብለን መጠየቅ እና መልስ መሻት ያስፈልጋል፡፡ 
ብዙዎቹ ወያኔዎች ሴሰኞች ናቸው የት ነው የሚሴስኑት? ሚስት ታወቃለች? ልጆችስ? ማንን ነው ያስገደሉት? የሟች ቤተሰቦች የልጃቸውን ገዳይ በግለሰብ ደረጃ ያውቃሉ ወይ? መልስ ልንስጣቸው የሚገቡ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
በህዝብ ላይ በቀጥታ ጥቃት በሚፈፅሙት ላይ መዝመት አለብን፡፡ የታችኛውን የወያኔ ፈፃሚዎች በማንበርከክ የላይኛውን ወያኔ ማንሳ፣ፍና ለጥቃት ማጋለጥ ይቻላል፡፡ እስከ መጨረሻው ለማሰናበት የነፃነት ኃይሎች አሉ፡፡ እና በመረጃ ጦርነት እናግዛቸው፡፡
ለነፃነታችን በመርህ እንታገል!!

በኮሎኔል ደመቀ ላይ መስክሮችን ለማሰማት ለግንቦት 28ና 29 ቀን 2009 ዓ.ም ተቀጠረ



በኮሎኔል ደመቀ ላይ መስክሮችን ለማሰማት ለግንቦት 28ና 29 ቀን 2009 ዓ.ም ተቀጠረ
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ዛሬ ሚያዚያ 24 ቀን 2009 ዓ.ም በሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዐማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ የኔነህ ስሜ መታየቱ ታውቋል፡፡ ጉዳዩን የያዙት የክልሉ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ያየህ ስሜ ኮሎኔል ደመቀን በማረሚያ ቤቱ ውስጥ እየደረሰባቸው ያለውን በደል መቆም አለመቆሙን ጠይቀዋቸዋል፡፡ በእግራቸው ላይ የገባውን ሰንሰለት መነሳት አለመነሳቱን ጠይቀው ማረሚያ ቤቱ ሰብአዊ ክብሩን በጠበቀ ሁኔታ እንዲይዙት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡
በግንቦት ወር ይቀርባሉ የተባሉት አብዛኛዎቹ ምስክሮች የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ከኹመራና ወልቃይት የሚመጡ ሰፋሪዎች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምስክሮቹ ቃላቸውን የሚሰጡት በሁለት ቀን እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ቁጥራቸውም 27 ናቸው ተብሏል፡፡ በኮሎኔል ደቀመ ላይ የተፈበረከው ክስ 165 ገጽ ሲሆን በእነ አቶ አታላይ ዛፌ ላይ ደግሞ 152 ገጽ ክስ እንደተሰጣቸው የሚታወስ ነው፡፡
በሌላ በኩል በወልቃይት የወረዳው ከፍተኛ ባለሥልጣን እና ባንዳ አቶ አቡሃይ ማሜ አዲግባ ላይ ገበሬዎችን ለማነጋገር የሄደ ቢሆንም ሕዝቡ ‹‹እኛ ዐማራ ነን ከዚህ በኋላ እንዳትመጣብን›› ብለው አባረውታል፡፡

No Tedros4 WHO

#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO
#NoTedros4WHO #NoTedros4WHO

Saturday, 28 January 2017

የምንታገለው ስልጣን የህዝብ ሀብት መዝረፊያ መሳሪያ መሆኑ እንዲቆም ነው!!! አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ


ምርጫና የፖለቲካ መሪ ለውጦች በአለማችን ብዙ ሀገሮች በተለይ በዳበሩት ሀገሮች ካለምንም ውጣ ውረድ የሚከናወኑ የመንግስት ስርዓት መናጋት የማያስከትሉ በየጥቂት አመታቱ የሚከወኑ ክስተቶች ናቸው።
በነዚህ ሀገሮች ስልጣን የጥቅም መሰብሰቢያ መሳሪያ አይደለም። በነዚህ ሀገሮች ባለስልጣኖችና የህዝብ ተመራጮች ጥቅም ካገኙም የሚያገኙት ከስልጣን ከለቀቁ በሁዋላ ነው።
በአሜሪካ እንደ ፕሬዚዳንት ክሊንተን አይነት ከቤተ መንግስት ሲለቅ ትርፍ ሳይሆን ዕዳ ይዞ የወጣ ፕሬዚዳንት አለ። አሁን የብዙ ሚሊዮን ባለሀብት ቢሆኑም ሀብታቸውን ያፈሩት ከስልጣን ከወረዱ በሁዋላ ነው። ያሁኑ ተመራጭ ዶናልድ ትረምፕ በህዝብ ምርጫ የያዙት የመንግሥት ስልጣን ከግል የንግድ ኩባንያቸው ጥቅም ጋር እንዳይጋጭ የሚያደርጉበትን መንገድ እንዲያበጁ ወዳጅም ጣላትም አየወተወተ ይገኛል።
ይህ እየሆነ ያለው ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ ወይም በስልጣናቸው ምክንያት ጥቅም እንዳያገኙ ተብሎ ነው። የጥቅም ግጭት (Conflict of interest) ይሉታል። የመንግስት ሹመት የሹም መገልገያ እንዳይሆን የሚደረገው ቁጥጥር በሠለጠኑ አገሮች የተለመደና የህዝቡ ባህል አካል ከሆነ ቆይቶአል።
ዛሬ አለማችን ከደረሰችበት የዕድገት ደረጃ አኳያ ስልጣን መዝረፊያና መክበሪያ እየሆነ ያለው በአብዛኛው እንደኛ ኢትዮጵያ ባሉ ኋላ ቀር ሀገሮችና ሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች ብቻ ነው።
ከአገራቸውና ከህዝባቸው ጥቅም በላይ የግል ጥቅማቸውን ለማሳደድ ሲሉ በተለያየ መንገድ የመንግሥት ሥልጣን ተቆጣጥረው ያሉ እነዚህ የአገራችንና የሌሎች አፍሪካ አገሮች መሪዎች እጅግ በሚያሳዝን እና ሀፍረተቢስ በሆነ ሁኔታ ከፍተኛ የህዝብ ሀብት ዝርፊያ ተግባር ላይ በመሠማራት በሚሊዮን የሚቆጠረውን ወገናቸውን ለከፋ ድህነት ይዳርጉታል።
በተለይ በአገራችን በፊውዳሉ ዘመን የነበረው “ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል” የዘራፊዎች መፈክር ከምንጊዜውም በከፋ ሁኔታ በወያኔ ዘራፊዎች እየተገበረ ነው።
በቅርቡ በጋምቢያ ምርጫ ተካሂዶ በውድድር የተሸነፈው ፕሬዚዳንት መሸነፉን ከተቀበለ በኋላ ስልጣኑንና ጥቅሙን ላለማጣት ሰበብ ፈጥሮ በጉልበት ለወራት ከቆየ በኋላ የጎረቤት ሀገሮች የማይለቅ ከሆነ በተባበረ ጦር ወግተው ለማስለቀቅ ውሳኔ እንዲያሳልፉ አስገድዷቸዋል። ይህንንም በመፍራት በሚሊዮን የሚቆጠር የህዝብ ሀብትና ውድ መኪናዎች ባውሮፕላን ጭኖ ከሀገር ለመልቀቅ ወስኗል። ይህ ግለሰብ በድርጊቱ እንዳች ሀፍረት የተሰማው አይመስልም። ዝርፊያውን እንደገድል ሳያየው የቀረም አይመስልም።
እነዚህ ዘራፊ ባለስልጣኖች በዚህ አይናውጣ የሌብነት ስራ የሚሰማሩት ስልጣናቸውን ለህዝብ ውሳኔ አሳልፎ መስጠትን ከህሊናቸው አውጥተው ስለጣሉ ነው። ለዚህም ነው ህዝብ ጥያቄ ይዞ በተነሳ ቁጥር ካለርሕራሄ የሚጨፈጭፉት።
ለዚህ ነው ስልጣናቸው ዘላለማዊ እንዲሆን ሌት ከቀን የሚሟሟቱት። ስልጣናቸውን ያጡ ቀን የሚያጡት ስልጣን የሰጣቸውን የዝርፊያ ፈቃድ ብቻ ሳይሆን ዘርፈው ያጠራቀሙትን ሁሉ እንደሆነ ያውቃሉ።በዚህም የተነሳ የህዝብ ዳኝነት ይፈራሉ በሚገዙት ሀገር ፍትህ ኖረ አልኖራ ደንታ የላቸውም። ብቻ ሳይሆን ነገ በነሱ ላይ የሚበየነው ፍርድ እየታያቸው በተከበረው የፍርድ ስራ ውስጥ ጣልቃ በመግባት ፍትህ እንዲዛባ ያደርጋሉ።
የኛ አገር ወያኔዎች ከእንደዚህ አይነቶቹ ሌቦች ተርታ ናቸው። ስልጣናቸውን ዘላለማዊ ለማድረግና በህግና በሰላም ሳይቀር የሚቃወሙዋቸውን ካለርህራሄ ወህኒ የሚያጉሩትና የሚገሉትም ለዚህ ነው።
ለዚህ ሁሉ የባልስልጣኖች ዝርፊያና ዕብሪት በሹማምንቱ ላይ ስናማርር በተወሰነ ደረጃ ካለገደብ ለሚደርስብን ዝርፊያ ራሳችንም እንደህዝብ ተጠያቂዎች ነን።
ስልጣንን መዝረፊያ እንዳይሆን ያደረጉ ሀገሮች ህዝቦች ይህን የተቀዳጁት ቁጭ ብለው በመመልከት ወይም ተቀምጠው በሹክሹክታ በማማረር አይደለም። መስዋዕትነት ከፍለው ታግለው ነው። በየሀገራቸው ህግ ከሰው ሁሉ በላይ የሆነበት ስርዓት ስለመሰረቱና ይህም እንዳይፈርስ ነቅተው ስለሚጠብቁ ነው።
በስማቸው እየማሉ የሚያጭበረብሩ ምሪዎችና የህዝብ ተመራጮች መብታቸውንም ሀብታቸውንም እንዳይዘርፉ አጥብቀው ባርበኝነት ስሜት ስለሚጠብቁ ነው። ባጭሩ ህዝብና ህግ የሚፈሩ እንዲሆኑ የሚያደርግ ስርዓት ስለመሰረቱ ነው።
የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ የትግል ግብ እንዱና ምናልባትም ዋነኛው ይህን የዝርፊያ አዙሪት አጥፍቶ ህዝብና ህግ የበላይ የሆነበት ስርዓት መፍጠር ነው።
ህዝባችንን ነጋ ጠባ ለትግል የምንጠራው ከዚህ አይነት የውርደት ህይወት እንድንወጣና በህግ ስር የምትኖር ሀገር እንድትኖረን ነው። ከዚህ ውጭ ጥቂቶች እየተንደላቀቁ በሚኖሩበት ሀገር ብዙሀኑ ህዝብ በዘግናኝ ድህነት ሰር የስቃይ ኑሮውን መግፋት ብቻ ነው አማራጩ። ይህ እንዲሆን የማትፈቅድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ቢያንስ በያለህበት ሆነህ ተቀላቀለን።
ወያኔን የመጨረሻው የሀገራችን ዘራፊ መንግስት ለማድረግ የተያያዝነውን ትግል በተባበረ ሀይል በፍጥነት ዳር እናድርስ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

Friday, 9 December 2016

#ሁሉም ሰው ሊያነበው የሚገባ እነና share it


#
ሁሉም
 ሰው ሊያነበው የሚገባ እነና share it
#የወያኔሴራ-ሲጋለጥ
የዘንድሮውን የመኸር ምርት በመሰብሰብ ላይ መሆኑን ተከትሎ ወያኔ አንድ ሴራ ጠንስሳ ወደ ስራ ለመግባት እያኮበኮበች ባለበት ወቅት ሚስጥሩ አፈትልኮ ወጣና እኛ እጅ ውስጥ ገብቷል፡፡ ሚስጥሩም እንደሚከተለው ነው፡፡ የዘንድሮ መኸር ምርት እጅግ ከፍተኛ ነው በማለት ሰሞኑን የሚያወሩበት ትልቁ ሚስጥር ሲጋለጥ፡፡ ዋናው አላማ የአማራውን ገበሬና ክልል ያመረተውን እህል ሆን ተብሎ ዘንድሮ የእህልን ዋጋ በማርከስ/በማውረድ ገበሬውን ጭንቀት ውስጥ በማስገባት እህሉን መንግስት ዋጋን በማረጋጋት ሰበብ እና በድጎማ ሰበብ እህሉን የገበሬ ማህበሮች ብቻ ከገበሬው እንዲገዙ በማድረግ በእጅ አዙር ወያኔ እነዚህን የገበሬ ነጋዴዎች ለእህል ሰብል ወይም ለእህል ንግድ ድርጅት በግዳጅ በቅናሽ ዋጋ እንዲያስረክብ በማድረግ ሙሉ በሙሉ የክልሉን የእህል ምርት በወያኔ እጅ በማስገባት ከክልሉ በማጓጓዝ በእጅ አዙር ክልሉን የእህል እጥረት እንዲፈጠርበት በማድረግና ህዝቡንና ገበሬውን ለማንበርከክና የገዛ ምርቱን በተዘዋዋሪ እጅግ ውድ በሆነ ዋጋ ለመሸጥና ለነሱ ተገዥ እንዲሆን በማለም የተጠነሰሰ ሴራ ነው፡፡
1: የክልሉን ምርት በርካሽ በመግዛት ገበሬውን በከፍተኛ ሁኔታ ማሽመድመድ
2: የክልሉ ህዝብ ወያኔን በእህል እጥረት ምክንያት እንዳይታገል ለማድረግ
3: እህሉን ወደ ትግራይ ለማከማቸትና ምን አልባት ሰላም ቢሰፍን እንካን የትግራይ ነጋዴዎች ብቸኛ አቅራቢ እንዲሆኑና ሀብት ለማግበስበስ
4: ባጠቃላይ የህዝቡን አቅም ለማሽመድመድ እና ትግሉን ለማጓተት ወይም ለመቀልበስ ይረዳል በሚል እሳቤና ወ.ዘ.ተ
በመሆኑም ሁሉም የአማራ ህዝብ ይህን ሴራ ተረድቶ ማንኛውም ገበሬ ምርቱን ለደላላ፣ ለገበሬ ማህበርና ህብረት ስራ ማህበራት እንዲሁም ለመንግስት አካል እንዳይሸጥና ያለውንም ምርት በጥንቃቄ ለሚሸጠው አካል አጣርቶ መሸጥ በአንድ ጊዜ ሁሉንም ያመረተውን እህል እንዳይሸጥ ማለትም ምርቱን ወደ ገበያ ከፋፍሎ በውስን መጠን በተለያየ ጊዜ ለገበያ ማቅረብ፡፡
#ክልሉ ውስጥ የተመረተው የሰብል እህል ከክልሉ መውጣት የለበትም፡፡
# አማራን ጠልተውና እደተሳደቡ እንዲሁም እያስገደሉ የአማራን ምርት ሊጠቀሙ አይገባም፡፡
#የአማራተጋድሎተጠናክሮይቀጥላል
ነገን ዛሬ እንስራ