በዚህም መሰረት ዛሬ ወይም ነገ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ይዛወራሉ ገዢው ፓርቲ እነወይንሸትን ለምን በእስር እንዲቆዩ እንደፈለገ ሀቅ ነው እነወይንሸት ከታሰሩ ምርጫውን ሲያጭበረብር ለምን የሚል ትውልድ በከተማው ሊኖር አይገባም
የወይንሸትን ጥንካሬ ደግሞ ገዢዎቻችን ጭምር ያውቁታል ወይንሸት ብቻዋን ከማንም በላይ የምርጫን ውጤት መወሰን የምትችል የዘመናችን ጅግና ነች
ወይንሸትን ከዚህ በፊት የገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት የምትፈልጊውን ሀገር ቪዛ እንስጥሽና ከዚህ ሀገር ውጪ ሲሏት ሀገሬ ኢትዮጵያ ነው የኢትዮጵያን ቪዛ ስጡኝ አልላችሁም ምክንያቱም የኢትዮጵያ ቪዛ ካርድ ላይ የታተመ ሳይሆን በኛ በልጆቿ ልብ ውስጥ ነው በማለት በገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት ጥርስ ውስጥ ገብታ ነበር
እውነት እውነት እላችሗለው ወይንሸትን ገዢው ፓርቲ በማሰሩ ወይኒ ምንም የምታጣው ነገር አይኖርም ምክንያቱም ባለመታሰሯ ያገኘችውም ምንም የለም
የወይንሸትን ጥንካሬ ደግሞ ገዢዎቻችን ጭምር ያውቁታል ወይንሸት ብቻዋን ከማንም በላይ የምርጫን ውጤት መወሰን የምትችል የዘመናችን ጅግና ነች
ወይንሸትን ከዚህ በፊት የገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት የምትፈልጊውን ሀገር ቪዛ እንስጥሽና ከዚህ ሀገር ውጪ ሲሏት ሀገሬ ኢትዮጵያ ነው የኢትዮጵያን ቪዛ ስጡኝ አልላችሁም ምክንያቱም የኢትዮጵያ ቪዛ ካርድ ላይ የታተመ ሳይሆን በኛ በልጆቿ ልብ ውስጥ ነው በማለት በገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት ጥርስ ውስጥ ገብታ ነበር
እውነት እውነት እላችሗለው ወይንሸትን ገዢው ፓርቲ በማሰሩ ወይኒ ምንም የምታጣው ነገር አይኖርም ምክንያቱም ባለመታሰሯ ያገኘችውም ምንም የለም
No comments:
Post a Comment